Telegram Group & Telegram Channel
🕊️ሀሙስ 🕊️
ክፍል-6

ፈገግ አሉና ""የተሰወርነው እኛ ሳንሆን የተሰወራችሁት እናንተ ናችሁ"" አሉኝ።
ኧ.........ምን ማለት ነው ይሄ? ድጋሚ ጠየቅኩ
ይሄን ማወቅ ያለብሽ አንች ነሽ እንግዲህ ኢትዮጵያዊ ለመሆን እንደሻትሽ ነግረሽኛል።አሁን ነቅተሻል ስለዚህ መርምሪ ፣ ለማወቅ ቆፍሪ ፣በደምብ ጣሪ......የተቻለሽን ሁሉ አድርጊ ያኔ ሁሉንም በደምብ ታውቂያለሽ አለኝ።
እኔም አሁንማ ምን ዋጋ አለው ሁሉም አልፏል ወደፊት ልቀጥል እንጂ አልኩኝ።እሳቸውም የመስቀል ቅርፅ ያለውን መቋሚያ ተደግፈው ቆሙ ።አልረፈደም ደግሞ  ''ከሚቀር ሰው አርፍዶ የመጣ ተስፋ አለው''።' ኢትዮጵያ የምታድገው ወደ ፊት በመራመድ ሳይሆን ወደኋላ በመጓዝ ነው።" ብለውኝ መንገዳቸውን ቀጠሉ።እኔም እንደቆምኩ ሀሳቤን ቀጠልኩ።


ልክ ነበሩ አዎ አንቀላፍተናል።ዝም ብለን የሚሰጡንን እየዋጥን ደንዝዘናል።ከማንም በላይ ታላቅ ሀገር ይዘን ፤ታላቅ ታሪክ ተሰጥቶን በእጅ የያዙት ወርቅ እንደመዳብ ይቆጠራል እንዲሉ አበው እኛም የሰውን ስንመኝ በተቆፈረልን ጥልቅ ጉድጓድ ዘው ብለን ገባን።እኛ ማለት ትተን እኔነት መረጥን።ይሄም ውጤቱ  በዘረኝነት በሽታ ተለክፈን ይኸው ስንት አመት ተባላን።እርስ በርሳችን መጠባበቅ ሲገባን መገዳደልን መረጥን ።በዚህ የተጠቀምን መስሎን ሀገራችን ጎዳን እንደገና ዝቅ አልን።


አሁን ከገባንበት ጉድጓድ የመውጫ ጊዜያችን ነው።የነፃነታችን ሰዓቱ ደርሷል።ምንም እንኳ ጉድጓዱ ጥልቅ ቢሆንም እጅ ለእጅ ተያይዘን መውጣት አያቅተንም።ምክንያቱም እኛ ኢትዮጵያውያን ነን ።ወደፊት ቀዳሚ ታላቅ ህዝቦች።ይሄንን ከራሴ ጋ ሳወራ ለካ ሰዓቱ ሄዷል። እሳቸውም ከእኔ ተሰውረዋል። እኔም ወደፊት መሄዴን ትቸ መንገዴን ወደኋላ ቀጠልኩ።
ይህቺን ቀን ግን ወደድኳት ማንነቴን ያወቅኩባት እለት ።መቸም ላልረሳት ለራሴ ቃል ገባሁ። 🕊️"ሀሙስ የቀን ቅዱስ"🕊️

ተፈፀመ።

bee



tg-me.com/nibab_lehiwot/151
Create:
Last Update:

🕊️ሀሙስ 🕊️
ክፍል-6

ፈገግ አሉና ""የተሰወርነው እኛ ሳንሆን የተሰወራችሁት እናንተ ናችሁ"" አሉኝ።
ኧ.........ምን ማለት ነው ይሄ? ድጋሚ ጠየቅኩ
ይሄን ማወቅ ያለብሽ አንች ነሽ እንግዲህ ኢትዮጵያዊ ለመሆን እንደሻትሽ ነግረሽኛል።አሁን ነቅተሻል ስለዚህ መርምሪ ፣ ለማወቅ ቆፍሪ ፣በደምብ ጣሪ......የተቻለሽን ሁሉ አድርጊ ያኔ ሁሉንም በደምብ ታውቂያለሽ አለኝ።
እኔም አሁንማ ምን ዋጋ አለው ሁሉም አልፏል ወደፊት ልቀጥል እንጂ አልኩኝ።እሳቸውም የመስቀል ቅርፅ ያለውን መቋሚያ ተደግፈው ቆሙ ።አልረፈደም ደግሞ  ''ከሚቀር ሰው አርፍዶ የመጣ ተስፋ አለው''።' ኢትዮጵያ የምታድገው ወደ ፊት በመራመድ ሳይሆን ወደኋላ በመጓዝ ነው።" ብለውኝ መንገዳቸውን ቀጠሉ።እኔም እንደቆምኩ ሀሳቤን ቀጠልኩ።


ልክ ነበሩ አዎ አንቀላፍተናል።ዝም ብለን የሚሰጡንን እየዋጥን ደንዝዘናል።ከማንም በላይ ታላቅ ሀገር ይዘን ፤ታላቅ ታሪክ ተሰጥቶን በእጅ የያዙት ወርቅ እንደመዳብ ይቆጠራል እንዲሉ አበው እኛም የሰውን ስንመኝ በተቆፈረልን ጥልቅ ጉድጓድ ዘው ብለን ገባን።እኛ ማለት ትተን እኔነት መረጥን።ይሄም ውጤቱ  በዘረኝነት በሽታ ተለክፈን ይኸው ስንት አመት ተባላን።እርስ በርሳችን መጠባበቅ ሲገባን መገዳደልን መረጥን ።በዚህ የተጠቀምን መስሎን ሀገራችን ጎዳን እንደገና ዝቅ አልን።


አሁን ከገባንበት ጉድጓድ የመውጫ ጊዜያችን ነው።የነፃነታችን ሰዓቱ ደርሷል።ምንም እንኳ ጉድጓዱ ጥልቅ ቢሆንም እጅ ለእጅ ተያይዘን መውጣት አያቅተንም።ምክንያቱም እኛ ኢትዮጵያውያን ነን ።ወደፊት ቀዳሚ ታላቅ ህዝቦች።ይሄንን ከራሴ ጋ ሳወራ ለካ ሰዓቱ ሄዷል። እሳቸውም ከእኔ ተሰውረዋል። እኔም ወደፊት መሄዴን ትቸ መንገዴን ወደኋላ ቀጠልኩ።
ይህቺን ቀን ግን ወደድኳት ማንነቴን ያወቅኩባት እለት ።መቸም ላልረሳት ለራሴ ቃል ገባሁ። 🕊️"ሀሙስ የቀን ቅዱስ"🕊️

ተፈፀመ።

bee

BY ሕይወትን - በገፅ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/nibab_lehiwot/151

View MORE
Open in Telegram


ሕይወትን በገፅ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Launched in 2013, Telegram allows users to broadcast messages to a following via “channels”, or create public and private groups that are simple for others to access. Users can also send and receive large data files, including text and zip files, directly via the app.The platform said it has more than 500m active users, and topped 1bn downloads in August, according to data from SensorTower.

For some time, Mr. Durov and a few dozen staffers had no fixed headquarters, but rather traveled the world, setting up shop in one city after another, he told the Journal in 2016. The company now has its operational base in Dubai, though it says it doesn’t keep servers there.Mr. Durov maintains a yearslong friendship from his VK days with actor and tech investor Jared Leto, with whom he shares an ascetic lifestyle that eschews meat and alcohol.

ሕይወትን በገፅ from kr


Telegram ሕይወትን - በገፅ
FROM USA